IRROB.ORG

Home » News » Charity » Aljazeera: Muruts Beyene: Living in the Ethiopia-Eritrea Borderland

Aljazeera: Muruts Beyene: Living in the Ethiopia-Eritrea Borderland

በሀገር ውስጥ ሚዲያ ያጣነው የሚዲያ ሽፋን በዓለምአቀፍ ሚዲያዎች እንድናገኝ ያደረግነው ጥረት ስኬታማ ነበር። ከዚህ በፊት ኣጃንስ ፍራንስ(AFP) በኢሮብ እና በኢትዮ-ኤርትራ የኣልጀሪስ ስምምነት ዙርያ ዜናዎች በተደጋጋሚ ሰርቷል ፤ ስምምነቱ ተግባራዊ የሚሆን ከሆነ የኢሮብ ህዝብ እንደ ህዝብ የመቀጠል ሁኔታ ኣደጋ ላይ እንደሚወድቅም ለዓለም ማህበረሰብ በዜናና በልዩ ፕሮግራም ኣሳዊቋል። ይህንን የተመለከቱ የኣልጃዝራ የሚዲያ ሰዎች ለዚህ ድምፀ-ኣልባው ህዝብ ድምፅ እንዲሆን ዘንድ የሙሩፅ በየነ “Borderland” የተሰኘው ዘጋቢ ፍልም ሰርቷል። ይህ ፍልም ከትናንት መስከረም 6፣ 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለሳምንት በኣልጀዝራ እንግሊዝኛ (al Jazeera English) YouTube’s እንዲሁም websites ይቆያል።
መጀመሪያ ከኣጃንስ ፍራንስ ፕሬስ(AFP) ያገናኘን ብርቱ የኢሮብ ልጅ ፍቃደኛ ከሆነ በሚቀጥለው ኣስተዋውቃችሁ አለሁ።
ልብ ያለው የህዝብ ልብ ያዳሚጥ!!!! (Source: Syum John’s Facebook)


Leave a comment