የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ ክልል ኢሮብ ወረዳ የሚገኙ 63 ሰላማዊ ሰዎችን መግደላቸውንና 58 ቤቶችን ማቃጠላቸውን ለኢሮብ ብሄረሰብ መብቶች መቆሙን የሚገልጸው Irob Advocacy Association የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት አስታውቋል። ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ አንድ የአካባቢው ነዋሪም የኤርትራ ወታደሮች የካቲት 16 2013 ዓ\ም፣ በምስራቅ ትግራይ ዞን ወረዳ ሳዕስዕ ፃዕዳ እምባ ውስጥ፣ ስድስት ሰላማዊያን ሰዎችን መግደላቸውን ለቪኦኤ ተናግረዋል፡፡ በዚሁ ወረዳ በርካታ የገበሬ ቤቶች በኤርትራ ወታደሮች መቃጠላቸውን የተመለከቱ መሆኑንም የዓይን ምስክርነታቸውን የሰጡት እኝሁ ግለሰብ ገልጸዋል። የትግርኛ ክፍል ባልደረባችን ገብረ ገብረ መድህን የኢሮብ አድኮቬሲ ማህበር ሊቀመንበርንና የአካባቢውን ነዋሪዎችን በማነጋገር የሚከተለውን ዘገባ አዘጋጅቷል፡፡
VOA News: የኤርትራ ወታደሮች “በኢሮብ ግድያና ዝርፊያ ፈጽመዋል” ተባለ
Recent Posts
- DW International ዜና መፅሄት ሰዓት 2:00 ፣ 23 ለካቲት 2018 ዓ/ም
- የፊልድ ማርሻሉ ምሽግ ፤ባንዳዎችና ምርኮኞች በድሉ ቀን (ETHIO FORUM)
- መልእኽቲ ኣቦ ወንበር ዓሲንባ ኣይተ ዶሪ ኣስገዶም ኣብ ሰላማዊ ሰልፊ! ( Dedebit Media Official)
- Dedebit Media Official Latest News on Tigray People’s Demonstrations: ሓረን ዝመልኦ መኸተ ንብሄራዊ ህላወና! – ሰልፊ ብሄራዊ ሓድነት ንሉኣላውነት ለካቲት 20/2018 ዓ.ም
- ሰበር🔥ኬርያ ብለይቲ መግለፂ ሂባ/ህወሓት-ስምረት ተራኺቦም ?/ ሰሌዳ መረፃ-ባድመ ኢሮብ ተላዒሉ (Tigray Broadcast Service)
- Critical Political Issues and Questions Raised About the Perishing Irob Ethnic Minority in Northeastern Tigray by Robel Zewde
- Muslim Woman Burns a Bible Then What Happened That Night Terrified Her (Her Coffee Diaries)
- Zara Media Network (ZMN): latest critical news update
- Dedebit Media Official latest news update
- Negat Kokeb media and አክሲማሮስ ቲቪ Aximaros Tv: Horrific news report of a plane accident!
← ATV news reports on current situation in Tigray (Ethiopia) Martin Plaut’s reports on the Horn of Africa →

