በኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን የሰሜን አሜሪካ ሊቃነ ጳጳሳት ጥሪ
ሊቃነ ጳጳሳቱ ለአሜሪካ መንግስት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን እና ሌሎች ባለስልጣናት በፃፉት ደብዳቤ ዩናይትድስቴትስ የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ አስመልክቶ ይዘዋለች ያሉት አቋም ስጋት ያሳደረባቸው መሆኑን ገልፀዋል። የደሕንነት እና ፍትኅ ለትግራይ ምክትል ፕሬዝደንት “የአሜሪካ መንግሥት አቋም ግልጽ ነው።እንደግፈዋለን” ብለዋል
