IRROB.ORG

Home » News » የትግራይ መከላከያ ሰራዊት የተሰጠ መግለጫ:

የትግራይ መከላከያ ሰራዊት የተሰጠ መግለጫ:

የትግራይ መከላከያ ሰራዊት የተሰጠ መግለጫ:

በአሉላ አባነጋ ዘመቻ ከሰኔ 11, 2013 ዓም ጀምሮ ባደረግነው ለ10 ቀናት የቆየ ስትራቴጂካዊ የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ መቀሌን ጨምሮ ብዙ ከተሞች ነፃ በማውጣት በጠቅላላ ከ 33ሺ በላይ የብልፅግና ሃይል ከጥቅም ውጭ በማድረግ ዛሬ ተጠናቋል። በዚህ መብረቃዊ የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ በወራሪው ሃይል የሚከተለውን ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል፥
፨ 28,300 የመከላከያ ሠራዊት፣ የአማራ ልዩ ሃይልና ፋኖ ተገድላል ።
፨ 6,011 የመከላከያ ሠራዊት፣ የአማራ ልዩ ሃይልና ፋኖ ተማርኳል።
፨ በቁጥር 25 የ122 ሚሊ ሜትር መድፍ ተማርኳል። ፨ በቁጥር 6 የ107 ተወንጫፊ ሮኬት ተማርኳል።
፨ በቁጥር 13 የ120 ሚሊ ሜትር ሞርታር ተማርኳል።
፨ በቁጥር 78 የ 82 ሚሊ ሜትር ሞርታር ተማርኳል።
፨16 ዙ-23 ተማርኳል።
፨ 142 ዲሽቃ ተማርኳል።
፨ 630 ብሬን ተማርኳል። ፨ በሺዎች የሚቆጠር መትረየስ ጨምሮ ቀላልና መካከለኛ የጦር መሳርያ ተማርኳል።
፨ 391 ተሽከርካሪ ተማርኳል።
፨ 747 የተለያዩ የመገናኛ ሬድዮኖች ተማርኳል።

ይህ በእንዲህ እያለ 6 መድፍ፣ 6 ዙ 23፣ 407 ተወንጫፊ ሮኬት እንዲሁም 88 ተሽከርካሪ ተቃጥሏል።
Tabor Demo

Weight Loss

%d bloggers like this: